የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ደሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈፃሚ አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 471/1998 አንቀጽ 5 እና በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 587/2ሺ8 አንቀጽ 19(1)(ለ) መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል ፡፡
Tap the button below to view or download this PDF.
•