ኢትዮጵያ ቀደም ሲል እ.ኤ.አ. በህዳር 7 ቀን 1944 ያጸደቀችው የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ኮንቬንሽንን ፈራሚ በመሆኗ፣
የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 50 (ሀ) እና አንቀጽ 56 መሻሻል ለሀገራችን ጥቅሞች መከበርና በዓለም አቀፍ መድረኮች የሚኖራትን የውክልናና ተሰሚነት ዕድል የሚያሰፋ ሆኖ በመገኘቱ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግሥት አንቀፅ 55 ንዑስ አንቀፅ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•