በአገልግሎት ላይ

የዓለማቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ኮንቬንሽን አንቀጽ 50(ሀ) እና አንቀጽ 56 ለማሻሻል የቀረበውንፕሮቶኮል ማጽደቂያ አዋጅ

ኢትዮጵያ ቀደም ሲል እ.ኤ.አ. በህዳር 7 ቀን 1944 ያጸደቀችው የዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ኮንቬንሽንን ፈራሚ በመሆኗ፣
የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 50 (ሀ) እና አንቀጽ 56 መሻሻል ለሀገራችን ጥቅሞች መከበርና በዓለም አቀፍ መድረኮች የሚኖራትን የውክልናና ተሰሚነት ዕድል የሚያሰፋ ሆኖ በመገኘቱ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግሥት አንቀፅ 55 ንዑስ አንቀፅ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: 1348/2017
ቀን: 2017 ዓ.ም.
Law Type: proclamation

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

589/2018

ሚያዝያ 20÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ

በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ