በአገልግሎት ላይ

የፌደራል መንግስት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ሥርዓት አዋጅ

ፕሮጀክቶችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ተግባራዊ በማድረግ የሀገሪቱን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት እንዲያፋጥኑ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

ፕሮጀክቶች የሚመሩበትን የአሰራር ሥርዓት በህግ መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌደራል መንግስት የፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር መሰረታዊ ፅንሰ ሀሳቦችን፣ መርሆዎችን፣ ሂደቶች እና በሂደቶች ውስጥ የተለያዩ የመንግስት አስፈጻሚ አካላት ያላቸውን ሥልጣንና ኃላፊነት በህግ መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ-መንግስት አንቀፅ 55 (1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1210/2020
ቀን: ሐምሌ 22፥ 2012 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

589/2018

ሚያዝያ 20÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ

በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ