የኤች·አይ·ቪ/ኤድስ በኢትዮጵያ በከፍተኛ ደረጃ በመስ ፋፋት ላይ የሚገኝ ተላላፊ በሽታ በመሆኑ፣
በሽታው በግለሰቦች ላይ ከሚፈጥረው የሕመም ስቃይና ሞት፣ በተጨማሪ በርካታና ውስብስብ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮ ችን የሚያስከትል በመሆኑ፡
ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ቅንጅት ያለውና በሕዝብ ተሳትፎ ላይ የተመሠረተ የመከላከልና የቁጥጥር ዘመቻ ተደርጎበት ሥርጭቱ ካልተገታ በስተቀር ሊያስከትል የሚችለው የጤና፡ የማኅበራዊና የኢኮኖሚ ቀውስ እጅግ የሚያስፈራ በመሆኑ፣
የኤች·አይ·ቪ/ኤድስ ሥርጭትን ለመግታት የተለያዩ መንግ ሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችንና ልዩ ልዩ የኅብረ ተሰብ ክፍሎችን ያካተተና በስፋት የሚያሳትፍ ሀገር አቀፍ አካል እንዲሁም ራሱን የቻለ መንግሥታዊ አስፈጻሚ መሥሪያ ቤት ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•
•
•
•