አዋጁ ከወጣ ረዘም ያለ ጊዜ ያሳለፈና የዓለም አቀፋዊና ሀገራዊ ሁኔታዎችን ለውጥ ተከትሎ የሚመጡ ለውጦችን ለማስተናገድ የሚያስችል አሰራር ማስቀመጥ በማስፈለጉ፤
ከሌሎች ሀገራት ጋር የተጣጣመ የጉዞ መረጃና ምዝገባ ሥርዓት እንዲኖረን እና በሀገሪቱ መውጫና መግቢያ በሮች የሚተላለፉ ሰዎች ሕጋዊነትን በማረጋገጥ ወንጀልን በቀላሉ ለመከላከል እና በሀገር ላይ ሊደርስ የሚችልን ማህበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ለመቀነስ አዋጁን ማሻሻል አስፈላፈጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 55 (2)(ሠ) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•