በአገልግሎት ላይ

የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀፅ 43(2) ማሻሻያን ማጽደቂያ አዋጅ

ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ባጸደቀችው የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 43 (2) ላይ፣ በኮንቬንሽኑ አባል ሀገሮች ጉባዔ እ·ኤ·አዲሴምበር 12 ቀን 1995፣ የተደረገውን ማሻሻያ ከደገፉት አንዷ በመሆኗ፤

በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ እ·ኤ·አ ዲሴምበር 21 ቀን 1995 ተቀባይነት የተሰጠው ማሻሻያ የሚጸናው፣ ከኮንቬንሽኑ አባል ሀገሮች ሁለት ሦስተኛው በኮንቬንሽኑ አንቀጽ 50 (2) መሠረት ሲያጸድቁት ጭምር ስለሆነ፤

ይህንኑ ማሻሻያ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት 17 ቀን 1990 ዓም ባደረገው ስብሰባ ያጸደቀው ስለሆነ፤

በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 100/1990
ቀን: የካቲት 16፥ 1990 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 149/1991

ታህሳስ 27፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 178/1991

ሰኔ 22፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 173/1991

ሰኔ 8፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 171/1991

ሰኔ 1፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 145/1991

ታህሳስ 6፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 134/1991

ህዳር 15፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 132/1991

ህዳር 15፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 103/1990

የካቲት 26፥ 1990 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 102/1990

የካቲት 24፥ 1990 ዓ.ም.
የተሻረ