የተሻረ

የቅድመ ጭነት ምርመራ ሥርዓት ማቋቋሚያ አዋጅ

ወደአገር ውስጥ ለሚገቡ ዕቃዎች ለተከፈለው የውጭ ምንዛሪ ተመጣጣኝ የሆነ ዕቃ መገኘቱን ማረጋገጥ የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ

ለንግዱ እንቅስቃሴ ፈጣንና አመቺ ሁኔታን ለመፍጠር የጉምሩክ ፎርማሊቲን አፈጻጸም ሥርዓት በቅድመ ጭነት ምርመራ መርዳት ተገቢ መሆኑ ስለታመነበት፡

ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች ዓይነት፡ ጥራት፡ ደረጃ እና ብዛት በግዢው ውል በተዘረዘረው መሠረት መሆኑን ዕቃው ከመጫኑ በፊት ማረጋገጥ ክፍያ ከተፈጸመ በኋላ የሚያጋጥመውን ውጣ ውረድ በማስቀረት ዕቃዎች በተፈለገው ጊዜ ሥራ ላይ እንዲውሉ የሚያስችል መሆኑን በመረዳት፣
የዕቃዎችን ዋጋ በማሳነስ በመንግሥት ገቢ ላይ የሚፈጠ ረውን ችግር ለማስወገድ የቅድመ ጭነት ምርመራ አጋዥ ስለሚሆን፣

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመን ግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 173/1991
ቀን: ሰኔ 8፥ 1991 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 149/1991

ታህሳስ 27፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 178/1991

ሰኔ 22፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 171/1991

ሰኔ 1፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 145/1991

ታህሳስ 6፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 134/1991

ህዳር 15፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 132/1991

ህዳር 15፥ 1991 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 103/1990

የካቲት 26፥ 1990 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 102/1990

የካቲት 24፥ 1990 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 100/1990

የካቲት 16፥ 1990 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ