የተሻረ

የኢትዮጵያ የምርጫ ህግ አዋጅ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ-መንግስት ጋር ለማጣጣም የወጣውን አዋጅ (ለማሻሻል) የወጣ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግሥት መሰረት ከዚህ በፊት በዲሞክራሲያዊ አኳኋን በተካሄዱት ምርጫዎች የተገኙትን መልካም ልምዶች ሁሉ አጠናክሮ መቀጠልና ቀጣዩን የምርጫ ሂደት አፈጻጸም ይበልጥ ማዳበር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በዚህም ምክንያት የኢትዮጵያን የምርጫ ህግ አዋጅ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት ጋር ለማጣጣም የወጣውን አዋጅ ቁጥር 111/1987 ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 438/1997
ቀን: ጥር 10፥ 1997 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

589/2018

ሚያዝያ 20÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ

በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1401/2018

ሚያዝያ 13÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ