የአፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ማቋቋሚያ ስምምነት እ.አ.አ ሜይ ፳፰ ቀን ፪ሺ፯ ጀምሮ በሥራ ላይ የዋለ በመሆኑ፤ ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዯራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንቦት ፭ ቀን ፪ሺ፲፯ ዓ.ም ባካሄደው ፳፱ኛ መደበኛ ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፲፪) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•