በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና በቻድ ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የአየር አገልግሎት ስምምነት እ.ኤ.አ ሴፕቴምበር 29 ቀን 2022 በካናዳ ሞንትሪያል የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህንኑ ስምምነት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 26 ቀን 2024 ዓ.ም ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•