በ2012 በጀት ዓመት በፌደራል መንግሥት ለሚከናወኑ ሥራዎችና አገልግሎቶች የሚያስፈልገውን በጀት አጽድቆ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ወቅት ሥራ ላይ ማዋል አስፈላጊ በመሆኑ፣
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወሰነው ቀመር መሠረት የፌደራል መንግሥት ለክልሎች የሚሰጠው የድጋፍ በጀት መጠን መወሰን ስለሚኖርበት፣
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና(11) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•