የመመሪያ መለያ: 4/2012
ቀን: የካቲት 1፥ 2012 ዓ.ም.
Language: Amharic

የወንጀል ምርመራ እና የክስ መዝገብ አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 4/2012

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 በመቋቋሙና ከዚህ ጋር ተያይዞ በተለያየ ተቋም የነበረውን የወንጀል ምርመራ መዝገብ የማቋረጥና የመዝጋት እንዲሁም የክስ መዝገብ የማንሳትና የማንቀሳቀስ አሠራር ከአዲሱ ተቋም ጋር አብሮ በሚሄድ መልኩ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤

በ2003 ዓ.ም የወጣው የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ፖሊሲ የወንጀል ምርመራ መዝገብ የሚቋረጥበትንና የሚዘጋበትን እንዲሁምየክስ መዝገብ የሚነሳበትን ሥርዓት ጠቅላላ መርሆዎች የሚያስቀምጥ በመሆኑና ፖሊሲውን ተግባራዊ ለማድረግ ዝርዝር መመሪያ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ፤

የወንጀል ምርመራ መዝገብ የሚቋረጥበትና የሚዘጋበት፣ ክስ የሚነሳበት ሥርዓት ወጥ፣ ግልጽ እና ተጠያቂነት ያለው እንዲሆን ለማስቻል፣ እንዲሁም ሂደቱ ከብልሹ አሠራር የፀዳ ለማድረግ እና በቂ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ በማስፈለጉ፤

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀጽ 21(2) መሠረት ይህን
መመሪያ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ

Federal Attorney General

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration