የመመሪያ መለያ: Directive No.  1146/2026
ቀን: ሐምሌ 6፥ 2018 ዓ.ም.
Language: Amharic
Sector: Education

የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንት አሰያየም መመሪያ

በዩኒቨርሲቲ ማህበረሰቡ ቅቡልነት እና የስራ ተነሳሽነት ለመጨመር ብሎም ተቋማዊ ብቃትን ለማሳደግ መልካም አስተዳደደርን ማስፈን የሚያስችል የአመራር እና የአስተዳደር አሰያየም ብቃትን መሰረት ያደረገና ውድድር ላይ የተመሰረተ እንዲሆን አሳታፊ እና ግልፅ የሆነ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያለውን የከፍተኛ አመራር የኃላፊነት ቦታዎች ብዝሀነትና ሁሉን አሳታፊ የሆነ ውድድርና ምደባ ማካሄድ አስፈላጊ በመሆኑ፤
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪፎርም ስራዎች በመከናወን ላይ በመሆናቸው በሙያቸው የሰለጠኑ ብቃትና ችሎታ ያላቸው እንዲሁም እምነት የሚጣልባቸውን አመራሮች ወደ አመራርነት በማምጣት የትምህርት ጥራት እና ተገቢነትን ለማሻሻል ወጥ የሆነ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት በአዋጅ ቁጥር 1152/2011 አንቀጽ 52 ንዑስ አንቀጽ 5 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህ መመሪያ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የትምህርት ሚኒስቴር

Ministry of Education

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration