
ቸርነት ሆርዶፋ ወተሬ በፍትሕ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ከጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በማገልገል ላይ ይገኛሉ።
አቶ ቸርነት ከዚህ ኃላፊነታቸው አስቀድመው ከ27 ዓመታት በላይ በዳኝነት፣ በዩኒቨርሲቲ መምህርነት፣ በተመራማሪነት፣ በኢፌዲሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ምክር ቤት አባልነት እና በፌዴራል ፍርድ ቤት ጠበቃነት አገልግለዋል።
በሕግ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ እንዲሁም የዶክትሬት እጩ