የዓለም የሥራ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ በጄኔቫ በተካሄደው 26ኛ ስብሰባው ወቅት እ.ኤ.አ. ጁን 21 ቀን 1976 የሦስትዮሽ ምክክር (ዓለም ዓቀፍ የሥራ ደረጃዎች) ኮንቬንሽን ቁጥር144/1976ን የተቀ በለው በመሆኑ፤
ይህንኑ ኮንቬንሽን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዝያ 20 ቀን 2003 ዓ.ም ባካሔደው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤
ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•
•
•