በአገልግሎት ላይ

የምግብና ግብርና ዕፅዋት ጀኔቲክስ ሀብት ዓለም አቀፍ ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ

የተባበሩት መንግሥታት የምግብና የግብርና ድርጅት ጥቅምት 24 ቀን 1994 ባካሄደው ሠላሳ አንደኛው ጉባኤ ያጸደቀውን የምግብና የግብርና ዕፀዋት ጀነቲክ ሀብት ዓለም አቀፍ ስምምነት ኢትዮጵያ የፈረመች በመሆኑ፤

ይህንን ዓለም አቀፍ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያጸደቀው በመሆኑ፤

በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12)መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 330/1995
ቀን: ሚያዝያ 21፥ 1995 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 509/2014

ሚያዝያ 15፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 550/1999

ነሐሴ 29፥1999 ዓ.ም.
ደንብ ቁጥር 123/1998

የካቲት 10፥ 1998 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 431/1997

ታህሳስ 19፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 268/1994

ጥር 23፥ 1994 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 79/1989

ግንቦት 28፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ