የተባበሩት መንግሥታት የምግብና የግብርና ድርጅት ጥቅምት 24 ቀን 1994 ባካሄደው ሠላሳ አንደኛው ጉባኤ ያጸደቀውን የምግብና የግብርና ዕፀዋት ጀነቲክ ሀብት ዓለም አቀፍ ስምምነት ኢትዮጵያ የፈረመች በመሆኑ፤
ይህንን ዓለም አቀፍ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያጸደቀው በመሆኑ፤
በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12)መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•