በአገልግሎት ላይ

የውሃ ልማት ፈንድን ለማቋቋምና አስተዳደሩን ለመወሰን የወጣ አዋጅ

ሕብረተሰቡ አስተማማኝና ዘለቄታዊነት ያለው የውሃ አቅር ቦትና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል የውሃ አቅርቦትንና የሳኒቴሽን አገልግሎትን ማጎልበትና ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ፣

በምግብ ራስን ለመቻል በሚደረገው የልማት እንቅስቃሴ የመስኖ እርሻ ልማት ከፍተኛ ትኩረት ከሚሰጣቸው ተግባራት አንዱ በመሆኑ ለልማቱ መስፋፋት ምቹ ሁኔታ መፍጠር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

እነዚህንም ዓላማዎች ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ የሆነውን ገንዘብ ከተለያዩ ምንጮች በማእከል በማሰባሰብ ሁሉም ፍትሐዊና ርትአዊ በሆነ መንገድ ተጠቃሚ የሚሆንበትን አሠራር መቀየስ ተገቢና ለዚሁም የውሃ ልማት ፈንድ ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 268/1994
ቀን: ጥር 23፥ 1994 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

ደንብ ቁጥር 509/2014

ሚያዝያ 15፥ 2014 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 550/1999

ነሐሴ 29፥1999 ዓ.ም.
ደንብ ቁጥር 123/1998

የካቲት 10፥ 1998 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 431/1997

ታህሳስ 19፥ 1997 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 330/1995

ሚያዝያ 21፥ 1995 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 79/1989

ግንቦት 28፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ