መጋቢት 12 ቀን 1988 የወጣው በይነ መንግሥታዊ የልማት ባለሥልጣን ማቋቋሚያ ስምምነትን በማስፋት ዘላቂ ልማትን ለማስፈን ትብብርን ማጠናከር እና ማሻሻል በማስፈለጉ፤
የተሻሻለው የኢጋድ መመሥረቻ ሰነድ ሰኔ 12 ቀን 2015 ጅቡቲ በተካሄደው የመሪዎች ጉባኤ ወቅት የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህኑን ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም በአካሄዯው ስብሰባ ያጸዯቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተሇው ታውጇል፡፡
•
•
•