የተሻረ

የኢትዮጵያ የኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ ልማት ባለስልጣንን ማቋቋሚያ አዋጅ

የኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ለተፋጠነ ሀገራዊ የፖለቲካ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት የሚኖረውን ከፍተኛ ድርሻ ፈር በያዘና ውጤታማ በሆነ አቅጣጫ በመምራት መጠቀም አስፈላጊ በመሆኑ፤

የኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂን የዕድገት ፍጥነት፣ ባህሪና ሽፋንን ያገናዘበና በመስኩ የጥምረት ገጽታ ላይ የተመሠረተ ሀገራዊ ዕድገት እንዲኖር ማድረግ በማስፈለጉ፤

የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ እንደ አንድ የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ጎልብቶ በአገርና በዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ተወዳዳሪ የጥራት ደረጃ እንዲኖረው የተቀናጀ እርምጃ በመውሰድ ዕድገቱ እንዲረጋገጥ ማድረግ በማስፈለጉ፤

ከላይ የተገለጹትን ዓላማዎች ለማሳካትና በአገር አቀፍ ደረጃ የኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማትን ለማፋጠን በኃላፊነት የሚያስፈጽም መንግሥታዊ አካልን ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 360/1995
ቀን: ሐምሌ 15፥ 1995 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

589/2018

ሚያዝያ 20÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ

በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 558/2016

ነሐሴ 23፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1321 /2016

ሐምሌ 17፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1323/2016

ሐምሌ 12፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 545/2016

ግንቦት 15፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 540/2016

መስከረም 3፥ 2016 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ