በአገልግሎት ላይ

የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 1370/2017

የፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ  ልማትን  ለማቀድ፣ የተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ  አገልግሎቶችን ዜጎች ማግኘት እንዲችሉ ለማድረግ  እና በፍትሕ አስተዳደር ቀልጣፋና ውጤታማ  አሠራር እንዲኖር ለማስቻል  የሲቪል ምዝገባ እና  የቤተሰብ ምዝገባ ቁልፍ  ሚና የሚጫወቱ በመሆኑ፤

ዜጎች ወሳኝ ኩነቶችን በአግባቡና በወቅቱ  እንዲያስመዘግቡ የሚያስችል ተደራሽ፣ ሁለን አቀፍ  እና አስገዲጅ የሆነ የሲቪል  ምዝገባ እና የቤተሰብ  ምዝገባ ሥርዓት መዘርጋት አስፈሊጊ ሆኖ  በመገኘቱ፤

የብሔራዊ ጥቅምንና ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና  በመንግሥትና በግል ዘርፍ ለዜጎች የሚሰጡ  አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ለማድረግ የሲቪል ምዝገባ  እና የቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት መስጠት  አስፈላጊ በመሆኑ፤

የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ብሔራዊ መታወቂያ አዋጅ ቁጥር 760/2004 (እንደተሻሻለው) የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት የማያስችል በመሆኑ አዋጁን እንደገና ማውጣት አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐበሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55 ንዐስ አንቀፅ (1) እና (6) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1370/2017
ቀን: መጋቢት 9፥ 2017 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

በአገልግሎት ላይ
582/2018

ታህሳስ 15÷2018 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ