በአገልግሎት ላይ

የገጠር የፋይናንስ አገልግሎትና ተቋምን ለማሳደግ የሚረዳ ማስፈፀሚያ የሚውል ብድር ለማግኘት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ጋር የተፈረመውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ

የገጠር የፋይናንስ አገልግሎትንና ተቋምን ለማሳደግ የሚረዳ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል መጠኑ 27 ሚሊዮን 170 ሺ ዩ.ኤ. (ሃያ ሰባት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ ሺ ዩኒትስ ኦፍ አካውንት) የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በአፍሪካ ልማት ፈንድ መካከል እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 13 ቀን 2013 በቱኒስ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር 18 ቀን 1996 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤

በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 55(1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 386/1996
ቀን: ጥር 18፥ 1996 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች