ሐና አርአያስላሴ

ሚኒስትር
ጥቅምት 6፥ 2017 – አሁን

ሐና አርዓያሥላሴ ከጥቅምት 2017 ዓ.ም ጀምሮ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ።

ወ/ሮ ሐና ከዚህ ኃላፊነታቸው አስቀድመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል እና ዋና ኮሚሽነር በመሆን አገልግለዋል። በተጨማሪም የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ ጥናት ባለሙያ ሆነው ሰርተዋል።

 

የትምህርት ዳራ

  • በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
  • በሕግ 2ኛ ዲግሪ ከኒው ዮርክ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት

ቪዲዮዎች