አሁን በሥራ ላይ ያለው የሽያጭ ታክስ የሽያጭ እንቅስቃሴ በተከናወነ ቁጥር በሚፈጥረው ተጨማሪ እሴት ላይ ታክስ መሰብሰብ ስለማያስችል፤
የተጨማሪ እሴት ታክስ ታክስን ላለመክፈል የሚደረገዉ ጥረት የሚስከትለዉን ጉዳት ለመከላከል አንዲሁም ግብር ከፋይ የገኘዉን ትርፍ ለማረጋጋጥ ስለሚረደ፤
በካፒታል ዕቃዎች ላይ የመይጣል የፍጆታ ታክስ በመሆኑ ቁጠባንና እንቨስትመንትን ስለሚያበረታተ፤
የሺያጭ ታክስ በተጨማሪ እሴት ታክስ መተካት ለኢኮኖሚው ዕድገት እና የሚያግዝና የመንግሥት ገቢ ከጠቅላላ ምርት ጋር ያለዉን የመጠን ግንኙነት የሚያሳድግ ስለሆነ ፤
በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታዉጇል፡፡
•
•