የተሻረ

የፌዴራል መንግስት የገጠር መሬት አስተዳደር አዋጅ

የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባደረጉት መራራ ትግል የመሬት ባለቤትነት መብት የመንግሥትና የሕዝብ ብቻ መሆኑ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት በመረጋገጡ፤

መሬትና የተፈጥሮ ሀብትን ለማስተዳደር ለክልሎች የተሰጠው ሥልጣን በሥራ ላይ የሚውለው የፌዴራሉ መንግሥት በሚያወጣው ሕግ መሠረት መሆኑን የሕገመንግሥቱ አንቀጽ 52(2) (መ) ስለሚደነግግ፤

የድንጋጌው ተግባራዊነት አጠቃላይ ይዘት ያለው ሆኖ በሁሉም ክልሎች ዘንድ ተፈጻሚነት የሚኖረው የገጠር መሬት አስተዳደር ሕግ ማውጣትን ስለሚጠይቅ፤

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 89/1989
ቀን: ሰኔ 30፥ 1989 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 465/1997

ሰኔ 23፥ 1997 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 70/1989

መጋቢት 30፥ 1989 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ