ለነቀምቴ-በደሌ የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ 5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር /አሥራ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር/ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በኦፔክ ፈንድ ለዓለም ዓቀፍ ልማት መካከል እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 3 ቀን 2009 በኢስታንቡል የተፈረመ በመሆኑ፤
ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዝያ 7 ቀን 2002 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 5(1) እና (02) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡
•
•