በአገልግሎት ላይ

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኬንያ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል በስታንዳርድ የባቡር ሃዲድ መስመር ዝርጋታ፣ አሰራር እና አስተዳደር ዙሪያ ለመተባበር የተደረገዉን የሁለትዮሽ ስምምነት ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት እና በኬንያ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል የካቲት 22 ቀን 2004 ዓ.ም በስታንዳርድ የባቡር ሃዲድ መስመር ዝርጋታ፣ አሰራር እና አስተዳደር ዙሪያ የትብብር ስምምነት በናይሮቢ የተፈረመ በመሆኑ፤

ይህንኑ ስምምነት የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ግንቦት 15 ቀን 2009 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሰት አንቀጽ 55 (1) እና (12) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1013/2009
ቀን: ግንቦት 29፥ 2009 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች