የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል ሙሌት ስርዓት መመሪያ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ፤ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 810/2006 አንቀጽ 40(2) እና በደንብ ቁጥር 447/2011 አንቀጽ 82 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የኃይል ሙሌት ስርዓት መመሪያ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ፤ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን በአዋጅ ቁጥር 810/2006 አንቀጽ 40(2) እና በደንብ ቁጥር 447/2011 አንቀጽ 82 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡