የተሻረ

ተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ዋስትና አዋጅ

በተሽከርካሪ ምክንያት እየደረሰ ያለው አደጋ በየጊዜው እየጨመረ በመምጣት ላይ ስለሆነ፤

በተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት የሚደርሰው የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት ኪሣራ ማህበራዊ ችግር የሚያስከትል ስለሆነ፤

የተሽከርካሪ አደጋ ተጎጂዎች አስቸኳይ የህክምና አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ ማመቻቸትና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን እንዲኖራቸው ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 559/2000
ቀን: ታህሳስ 30፥ 2000 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

አዋጅ ቁጥር 1179/2012

መጋቢት 15፥ 2012 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 957/2008

ሐምሌ 5፥ 2008 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 681/2002

ነሐሴ 5÷ 2002 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ