በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ሥር የነበረው የአውሮፕላን አደጋና አጋጣሚ ምርመራ ቢሮ ከዓለም አቀፍ የሲቪል አቪዬሽን ተቀጽላ 13 እና በወቅታዊ ምክረ ሃሳብ አንፃር በመነሳት በገለልተኝነት ራሱን ችሎ በአዋጅ ቁጥር 957/2008 መሰረት በመቋቋጮ፤
ከአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ተለዋዋጭነት አንፃር የሲቪል አቬዬሽን አዋጅ ቁጥር 616/2001 ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና (12) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•