የተሻረ

የሕዝብን ሠላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 1/2009 ለማፅደቅ የወጣ አዋጅ

የሕዝብን ሠላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 1/2009 የታወጀ በመሆኑ፤

ይህንኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 10 ቀን 2009 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ በሕገ አንቀጽ 903(3) መሠረት ያፀደቀው በመሆኑ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ 93(3) እና 55(8) መሠረት የሚከተለው ታውጄል::

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 984/2009
ቀን: ጥቅምት 22፥ 2009 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች