ስደተኞችን በሕገወጥ መንገድ በየብስ፣ በባሕርና በአየር ማስወጣትና ማስገባትን ለመከላከል የወጣውን ፕሮቶኮል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ህዳር 5 ቀን 1993 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ ቁጥር 55/25 የተቀበለው በመሆኑ፤
ይህንኑ ፕሮቶኮል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 20 ቀን 2004 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•
•