ፈጣን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገት ለማምጣት የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎትና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወሳኝ ሚና ያላቸው በመሆኑና እነዚህንም ለማስፋፋት ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ሚጠይቅ በመሆኑ፣
የቴሌኮሙኒኬሽንና የኤሌክትሪክ ኃይል አውታሮች በመላ ሀገሪቱ ተሰራጭው የሚገኙ ሲሆን በባሕሪያቸው ለጥቃት ድርጊት የተጋለጡ በመሆናቸውና አገልግሎቶቹ ለአፍታ እንኳ ቢቋረጡ በብሔራዊ ኢኮኖሚና ደህንነት ላይ የሚደርሰው ጉዳት እጅግ ከፈተኛ በመሆኑ፣
የቴሌኮሙኒኬሽንና የኤሌክትሪክ ኃይል አውታሮች ከብሔራዊ ጥቅምና ደህንነት አንጻር የተለየ የሕግ ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ፣
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55 (1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
•
•