በአገልግሎት ላይ

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ

ዜጎች በየደረጃው በሚካሄድ ነፃ፣ ፍትሃዊና ሰላማዊ ምርጫ በመረጧቸው ተወካዮች አማካኝነት ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር ሥልጣናቸውን በተግባር እንዲያውሉ ለማድረግ ነፃ የምርጫ አስፈፃሚ አካል አስፈላጊ በመሆኑ፣

በኢትዮዽያ ዲሞክራሲን ለማጠናከር ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን : ከማንኛውም አካል ነፃ አድርጎ በማደራጀት ፍትሃዊ፣ ተዓማኒና ሰላማዊ ምርጫ ለማስፈፀም የሚያስችለው መዋቅር እንዲኖረው
ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፣

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አባላትን አመላመልና አሿሿም አሳታፊና ግልጽ በማድረግና የቦርዱን የመዋቅር፣ የሰራተኛ ቅጥርና ምደባ እንዲሁም የበጀት ነፃነት በማረጋገጥ በተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶችና በመራጩ ዘንድ ያለውን ተዓማኒነትና የማስፈፀም አቅሙን ማሳደግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 55(1) እና (102) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1133/2011
ቀን: ግንቦት 29፥ 2011 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

569/2017

የካቲት 26÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 332/2007

ጥር 6፥ 2007 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 379/1996

ታህሳሰ 13፥ 1996 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 208/1992

ሰኔ 20፥ 1992 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 50/1989

ኅዳር 26፥ 1989 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 17/1988

የካቲት 5፥ 1988 ዓ.ም.
የተሻረ
አዋጅ ቁጥር 5/1987

ነሐሴ 18፥ 1987 ዓ.ም.
የተሻረ