ለሴቶች ልማት ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል መጠኑ ኤስዲ አር 3 ሚሊዮን 800ሺህ (ሦስት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሺ ኤስዲ አር) የሆነ ገንዘብ የሚያስገኘው የብድር ስምምነት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል እኤአ ኦገስት 28 ቀን 2ሺ በዋሽንግተን ዲሲ የተፈረመ በመሆኑ፡
መሠረታዊ የኤኮኖሚ ዓለምአቀፍ ውሎች ተፈፃሚ ከመሆናቸው በፊት መጽደቅ ስላለባቸው፡
ይህንኑ የብድር ስምምነት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጥር 22 ቀን 1993 ዓም ባደረገው ስብሰባ ያፀደቀው ስለሆነ፣
በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ (1) እና (12) መሠረት የሚከተለው ታውጇል።
•
•
•
•
•
•
•