በአገልግሎት ላይ

የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ማቋቋሚያ እና አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ

ለኢትዮጵያ ቀጣይ የኢኮኖሚ እድገት የሀገሪቱን የፋይናንስ ሥርዓት ጤናማ፣ ለአደጋ ያልተጋለጠና የተረጋጋ በማድረግ ማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ፤

የገንዘብ አስቀማጮች ጥበቃ ለፋይናንስ ሥርዓት መረጋጋት አስተዋጽኦ ያለው በመሆኑ፤

የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ እንደ አንድ ተጨማሪ የሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ማረጋጊያ ማቋቋም አስፈላጊ በመሆኑ፤

በመድን ክስተት ወቅት በመድን የተሸፈነ ተቀማጭ ገንዘብ ላለዉ አባል የፋይናንስ ተቋም ገንዘብ አስቀማጮች ክፍያ መፈጸም የሚያስችል ፈንድ ማቋቋምና ማስተዳደር አስፈላጊ በመሆኑ፤

ከብሔራዊ ባንክ፣ ከአባል ፋይናንስ ተቋማትና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር በመሥራት ተጋላጭነትን መቀነስና ለፋይናንስ ሥርዓቱ መረጋጋት አስተዋጽኦ ማድረግ ተገቢ በመሆኑ፤

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 591/2ሺ (እንደተሻሻለ) አንቀጽ /25/ መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መለያ: ደንብ ቁጥር 482/2013
ቀን: የካቲት 9፥ 2013 ዓ.ም.
Law Type: Regulations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች

1360/2017

መጋቢት 03÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
1359/2017

ጥር 19÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1360/2017

መጋቢት 3÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1359/2017

ጥር 27÷ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1346/2017

ጥር 5፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
አዋጅ ቁጥር 1346/2017

ጥር 5፥ 2017 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ
ደንብ ቁጥር 528/2015

የካቲት 1፥ 2015 ዓ.ም.
በአገልግሎት ላይ