በአገልግሎት ላይ

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት እንደገና ለማቋቋም የወጣውን አዋጅን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ተልዕኮውን በብቃት ለመወጣት እንዲያስችለው ተጨማሪ ሥልጣንና ተግባር እንዲኖረው በማስፈለጉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 804/2005 ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገመንግሥት አንቀጽ 55(1) መሠረት የሚከተለው ታውጇል ።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF
መለያ: አዋጅ ቁጥር 1276/2014
ቀን: መስከረም 10፥ 2014 ዓ.ም.
Law Type: Proclamations

ሕጉን ያውርዱ

ተዛማጅ ሕጎች