ማናኛውም ግብይት በደረሰኝ መከናወን ያለበት መሆኑ በሕግ ስለተደነገገ ታክስ ከፋዮች ደረሰኝ አሳትመው ስለሚጠቀሙበት ሁኔታ እና የህትመት ድርጅቶችም ደረሰኝ ሲያትሙ ሊያደርጉት ስለሚገባው ጥንቃቄ በዝርዝር መደንገግ በማስፈለጉ የገቢዎች ሚኒስቴር በፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(4) በተወሳውሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል።
ማናኛውም ግብይት በደረሰኝ መከናወን ያለበት መሆኑ በሕግ ስለተደነገገ ታክስ ከፋዮች ደረሰኝ አሳትመው ስለሚጠቀሙበት ሁኔታ እና የህትመት ድርጅቶችም ደረሰኝ ሲያትሙ ሊያደርጉት ስለሚገባው ጥንቃቄ በዝርዝር መደንገግ በማስፈለጉ የገቢዎች ሚኒስቴር በፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(4) በተወሳውሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል።