የመመሪያ መለያ: 749/2013
ቀን: የካቲት 12፥ 2013 ዓ.ም.
Language: Amharic

የተሻሻለው የከተማ መሬት ይዞታ ማረጋገጥ እና ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 749/2013

የከተማ መሬት ይዞታ ማረጋገጥ እና ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 45/2007 ፀድቆ ተግባራዊ ማድረግ ከተጀመረ በጊላ በትግበራ ሂደት ያጋጠሙ ክፍተቶችን ለመፍታት፤ በአንድ አንድ አንቀፆች የተቀመጡ ሃሳቦች ከተጨባጭ ስራው ጋር የተጣጣሙ ለማድረግ፤

የተለየ መመሪያ ሳያስፈልጋቸው በዚህ መመሪያ መካተት ያለባቸውን አዳዲስ የድንጋጌ ክፍሎች ማካተት በማስፈለጉ፤

ከአዋጁና ከደንቡ ጋር ተጣጥመው መቀመጥ የሚገባቸው አንቀፆችም በመኖራቸው እንዲሁም መመሪያው ብዙ ለውጦችን የያዘ በመሆኑ የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 818/2005 አንቀጽ 54(2) መሠረት ይህ መመሪያ ወጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን

Ministry of Urban and Infrastructure

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration