የመመሪያ መለያ: 10/2012
ቀን: ሐምሌ 21፥ 2012 ዓ.ም.
Language: Amharic

የተሻሻለው የንብረት አስተዳደር፣ አጠቃቀም እና አወጋገድ መመሪያ ቁጥር 10/2012

የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ በተስያየ ምክንያት ከሀገራቸዉ ተፈናቅስዉ ወደ ሃገራችን የሚገቡ ስደተኞችን ተቀብሎ ስማስተናገድ ከስስም አቀፍ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን፤ከስስም የምግብ ፕሮግራም እና ከሌሎች ጉዳዩ ከሚመስከታቸዉ ተቋማት ጋር በሚያደርገዉ ስምምነት መሠረት በሚገኝ ገንዘብ የተገዙ ወይም በአይነት የሚሰጡ እቃዎችን በየደረጃዉ ባሉ መጋዘኖች በማከማቸት ስተጠቃሚዎች እንደሚያሰራጭ ይታወቃል፡፡

ግልጽ፤ ዘመናዊ፤ ቀስጣሩ እና ዉጤታማ የንብረት አስተዳደር፤ አጠቃቄም እና አወጋገድስርዓት በማስፈን የኤጀንሲዉን ንብረት በጥንቃቄ ስመያዝ፤ ስመጠቀም፤ ስመቆጣጠር እና አገልግሎቱ ሲያበቃ በወቅቱ እና በተገቢዉ መንገድ ማስወገድ የሚያስችል አሠራር መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ይህ የአፈፃፀም መመሪያ ከዝህ በፍት በስራ ላይ የነበረዉን መመሪያ በመከስስ ተዘጋጅቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የኢፌዲሪ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት

FDRE Refugees and Returnees Service

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration