አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የተቋቋመበትን ዓላማ ለማሳካትና ከግብ ለማድረስ እንዲሁም ሚዲያው ከሌሎች የሚዲያ ተቋማት ጋር በስርጭቱና በሽፋኑ እንዲሁም በጥራት የተሻለና ውጤታማ እንዲሆን ለማድረግ የኤሌክትሮኒክስ የሚዲያ አግባቦችን 24 ስዓት በመጠቀም ለመረጃ ፈላጊው ማህረሰቡ ወቅታዊ ታማኝና ጥራት ያላቸውን መረጃዎችን ተደራሽ እያደረገ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ሚዲያው 24 ስዓት እያሰራጨ እንደመሆኑ መጠን ከመደበኛ የስራ ስዓት ውጭገብተው ለሚሰሩ ሰራተኞች የትርፍ ስዓት ክፍያ ወይም የማካካሻ እረፍት ማስፈጸሚያ መመሪያ ተዘጋጅቷል፡፡