ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ሥልጠና ፖለሲ መሠረት ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ በሀገሪቱ የትምህርትና አቀፍ ፈተናዎችን አዘጋጅቶ የሚሰጥና በየትምህርት እርከኑ ማጠቃለያ ላይ የትምህርት ቅበላ ጥናቶችንም የማያደርግ ተቋም ነው፡፡ የሀገር አቀፍ በማስተዳደሩም ሂደት የፈተና እንዲመራና ውጤታማ እንዲሆን ከሜከል እስከ ትምህርት የባለድርሻ ደህንነ ትን በከፍተኛ ፈተናዎችን በማዘጋጀትና በሚገባ ጠበቆ በስርዓቱ ጥንቃቄና በተደራጀ አሠራር ከማዕከል እስከ ትምህርትቤት (የፈተና ጣቢያ) ድረስ ሁሉንም የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ፈተናዎችን ያስተዳድራል፡፡
አሁን ዓለም ከደረሰበት ሳይንስና ቴክኖሎጂ የሀገራችን የተፈታኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ የተነሳ የተሻሻሉ አሰራሮችንና ሥርዓት ቀልጣፋና የፈተና ደንብ ጥሰትን እድገት አኳያ እንዲሁም በከፍተኛ ደረጃ ከመከሩ መመሪያዎችን በማዘጋጀት የፈተናወን በሚፈለገው ደረጃ መቆጣጠር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡