የመመሪያ መለያ: 1004/2016
ቀን: ሰኔ 5፥ 2016 ዓ.ም.
Language: Amharic

የኤክሳይዝ ቴምብር አስተዳደር ስርዓትን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1004/2016

የኤክሳይዝ ታክስ በትክክል መሰብሰቡን ለማረጋገጥ፣ ህገወጥ ንግድን ለመከላከል፤ እና የሕዝብ ጤና እና ደኅንነትን ለመጠበቅ የሚያስችል ዲጂታል እና አካላዊ የኤክሳይዝ ቴምብርን ስራ ላይ ማዋል ከፍተኛ እገዛ የሚኖረው በመሆኑ፣

የኤክሳይዝ ታክስ አስተዳደር ሥርዓትን ለማዘመን፤የኤክሳይዝ ታክስ ህጎች እንዲከበሩ ለማድረግ፤

ግልጽነት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን እንዲሁም የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸውን እቃዎች ምርት እና ስርጭት ለመከታተል የሚያስችል የኤክሳይዝ ቴምብር አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

የገንዘብ ሚኒስቴር በኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2018 (በተሻሻለው) አንቀጽ 29 እና 42 (2) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የገንዘብ ሚኒስቴር

Ministry of Finance

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration