የውጭ ንግድ ደረጃ ያለውን እሴት የተጨመረበት ቡና በአገር ውስጥ በውጭ ምንዛሬ ለመሸጥ የሚያስችል የአፈጻጸም መመሪያ ቁጥር ፱፻፸፭/፪ሺ፲፮ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፶፩ ፪ሺ፱ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፪ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡
የውጭ ንግድ ደረጃ ያለውን እሴት የተጨመረበት ቡና በአገር ውስጥ በውጭ ምንዛሬ ለመሸጥ የሚያስችል የአፈጻጸም መመሪያ ቁጥር ፱፻፸፭/፪ሺ፲፮ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፶፩ ፪ሺ፱ አንቀጽ ፳፬ ንዑስ አንቀጽ ፪ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡