በመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 35 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት ሥራ ስለሚፈቀዱባቸው ሁኔታዎች፣ ስለክፍያው መጠን እና የማካካሻ እረፍት ስለሚሰጥበት ሁኔታ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ይህን የአፈጻጸም መመሪያ አውጥቷል፡፡
በመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 35 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የፌደራል መንግሥት ሠራተኞች የትርፍ ሰዓት ሥራ ስለሚፈቀዱባቸው ሁኔታዎች፣ ስለክፍያው መጠን እና የማካካሻ እረፍት ስለሚሰጥበት ሁኔታ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ይህን የአፈጻጸም መመሪያ አውጥቷል፡፡