የመመሪያ መለያ: 156/2016
ቀን: መጋቢት 17፥ 2017 ዓ.ም.
Language: Amharic

የከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮና አጠቃቀም ፈቃድ አሰጣጥ እና አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 156/2016

በከተማው ውስጥ የሚገኘውን የከርሰ ምድር ውሃ ሃብት ፍትሃዊና ዘላቂ በሆነ መንገድ በማልማት ጥቅም ላይ እንዲውል ለማስቻል ከፍተኛ የውሃ ተጠቃሚ ደንበኞች የራሳቸውን አማራጭ የውሃ መገኛ እንዲያጎለብቱ እና እንዲጠቀሙ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

በከተማው ውስጥ የራሳቸውን የውሃ ጉድጓድ አዘጋጅተው እየተጠቀሙ ያሉ እንዲሁም በራሳቸው ተነሳሽነት የጉድጓድ ቁፋሮ ፍቃድ ጥያቄ ለሚያቀርቡ ሰዎች ፍቃድ መስጠት፣ ቁፋሮውን አጠናቀው ከጨረሱ በኋላ የአጠቃቀም ፍቃድ ለመስጠትና በቂ ድጋፍ፣ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ በማስፈለጉ፤
በከተማው ውስጥ የሚቆፈሩ የውሃ ጉድጓዶች ደረጃቸውን የጠበቁና ውስን የከርሰ ምድርሀብቱን መጠን በማይጎዳ መልኩ ሥራ ላይ ለማዋልና በቁፋሮና አጠቃቀም ጉድለት ምክንያት የሀብት ብክነት መቀነስ በማስፈለጉ፤

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 84/2016 አንቀጽ 16(2) (ሠ) እና 16(20) (መ)መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን

Addis Ababa Water and Sewerage Authority

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration