የመመሪያ መለያ: 478/2013
ቀን: ነሐሴ 1፥ 2011 ዓ.ም.
Language: Amharic

የስጦታ አሰጣጥ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 478/2013

በሀገራት መካከል የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ዓለም አቀፋዊ ኩነቶች ላይሀገሪቱን የሚወክሉ እና የሚያስተዋውቁ ባህላዊ ምርቶችና አገልግሎቶች በመለዋወጥ የባህል ዲፕሎማሲን ማሳደግ በማስፈለጉ፣

የሀገሪቱን ባህላዊ ቅርሶች እና ዕሴቶች በተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፍ የግንኙነት መድረኮች በማስተዋወቅ፤ ሀገራዊ ገፅታን መገንባት በማስፈለጉ፤

ሚኒስቴሩ ከተለያዩ የዓለም አቀፍ ተቋማት፣ የሀገራት ባለስልጣናት፣ ዲፕሎማቶች፣ ኢንቨስተሮች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ጋር የሚያደርጋቸውን የአጋርነት ግንኙነቶች ለማጠናከር የስጦታ አሰጣጥ አሠራር ሥርዓትን መዘርጋት በማስፈለጉ፤

በሀገራችን ህዝቦች መካከል መልካም ግንኙነት እንዲፈጠር የባህል ለባህል ልውውጦችን በማካሄድ ማኅበራዊ ትስስርን ማጠናከር በማስፈለጉ፡፡

ከሀገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ጋር የሚጣጣም ወጥ፣ ግልፅና ፍትሐዊ የስጦታ አሠጣጥ ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ግንኙነት እንዲያደርግባቸው በሕግ የተፈቀዱ ተግባራትን ለማከናን ይህንን መመሪያ አዘጋጅቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር

Ministry of Culture and Tourism

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration