የመመሪያ መለያ: 1037/2017
ቀን: ጥር 9፥ 2017 ዓ.ም.
Language: Amharic

የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና ዕድሳት መመሪያ ለማሻሻል የወጣ መመሪያ ቁጥር 1037/2017

በ2016 ዓ.ም. የወጣውን የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና ዕድሳት መመሪያ ቁጥር 992/2016 ለአፈፃፀም የተሻለ ግልፅነት እንዲኖረው ለማስቻል መመሪያውን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፡

የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር የፌደራል አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2013 አንቀጽ 19(4) እና አንቀጽ 34(1)(ለ) እና (ሸ) መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል።

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የትምህርት ሚኒስቴር

Ministry of Education

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration