የመመሪያ መለያ: 179/2013
ቀን: ሰኔ 1፥ 2007 ዓ.ም.
Language: Amharic

የፌደራል ይቅርታ ቦርድ አባላት የስብሰባ ሥነ-ሥርዓትና የአሠራር መመሪያ ቁጥር 179/2013

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት በሕግ መሠረት ይቅርታ እንደሚያደርግ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 71/7/ የተደነገገ በመሆኑ፤

የይቅርታ አሰጣጥ አፈፃፀም ሥነሥርዓት አዋጅ ቁጥር 395/1996 መሠረት ሲሰራበት የነበረውን የበለጠ ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግ ሲሰራበት የቆየው የሕግ አፈጻጸም ወቅት የተገኙ ልምዶችን መሠረት በማድረግ አዋጅ ቁጥር 840/2006 በመደንገጉ እና፤

ለይቅርታ ቦርድ የሚቀርቡትን የይቅርታ ጥያቄዎች በተፋጠነ መልኩ ለማስተናገድ ይቻል ዘንድ የይቅርታ ጥያቄ ማመልከቻዎች አሟልተው መያዝ የሚገባቸውን መረጃዎች ለአመልካቾች ከወዲሁ በግልጽ ማሳወቅ ፣ ታራሚዎችን የሚመለከት አስተያየት፣መረጃና ምስክርነት ከሚሰጡ ተቋማትና ግለሰቦች የሚፈለገውን ዝርዝር መረጃ በቅድሚያ ማሳወቅ እና የቦርድ አባላትም አዋጁን በአግባቡ ለማስፈፀም የሚያስችላቸውን ሥርዓት መደንገግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የይቅርታ ቦርድ ይህን የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት መመሪያ በይቅርታ ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 840/2006 አንቀጽ 28/2/ መሠረት አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲ ሪፐብሊክ

Federal Democratic Republic of Ethiopia

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration