የመመሪያ መለያ: 777/2013
ቀን: ግንቦት 1፥ 2011 ዓ.ም.
Language: Amharic

የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ማስከፈያ ዋጋ አተማመን መመሪያ ቁጥር 777/2013

የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ማስከፈያ ዋጋ አተማመን በጉምሩክ አዋጅ ከተደነገጉ መርሆዎችና ዘዴዎች ጋር ማጣጣም በማስፈለጉ፣ የጉምሩክ ዋጋ አተማመን ሥርዓት በተሻለ ደረጃ ዘመናዊ፣ ግልጽና ፍትሐዊ በሆነ መልኩ በሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች በወጥነት ተፈጻሚ እንዲሆን ማድረግ በማስፈለጉ፣

የኮሚሽኑ የሥራ ክፍሎች፣ ቅ/ጽ/ቤቶች እና የጉምሩክ ኦፊሰሮች ከዋጋ አተማመን ጋር በተያያዘ የሚጠበቅባቸውን ተግባርና ኃላፊነት መወሰን በማስፈለጉ፣ አስመጪዎች ወይም ወኪሎቻቸው በዋጋ አተማመን ረገድ የሚኖራቸውን መብትና የተጣለባቸውን ግዴታ ግልጽ ማድረግ በማስፈለጉ፣ የገቢዎች ሚኒስቴር በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/06(እንደተሻሻለው) አንቀጽ 180 (2) መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

የገቢዎች ሚኒስቴር

Ministry of Revenues

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration