የመመሪያ መለያ: 3/2012
ቀን: ነሐሴ 4፥ 2012 ዓ.ም.
Language: Amharic

የማስረጃ አቀራረብ ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 3/2012

ባለሥልጣን መ/ቤቱ በፍትሕ አካላት ፊት የሚያቀርባቸውን ክሶችና አቤቱታዎች በማስረጃ አስደግፎ ሙግት ማካሄድ ለውጤት ማብቃቱ የሚታወቅ በመሆኑ፤

የሚቀርቡት ክሶች በማስረጃ ጉድለት ምክንያት በሚሰጥ ፍርድ ባለሥልጣን መ/ቤቱ መብትና ጥቅሙን እንዳያጣ እና የባለስልጣኑን በፍትሕ አካላት ዘንድ የሚቀርብበትን ማንኛውም አይነት ክሶችና አቤቱታዎች በአግባቡ እንዲከላከል እንዲሁም የባለስልጣኑን መብትና ጥቅም በአግባቡ እንዲጠብቅ መደረግ ያለበት መሆኑ በመታመኑ፤

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እስፈፃሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት አካላት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 35/2004 አንቀጽ 53 ንዑስ አንቀጽ 2 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ እውጥቷል፡፡

PDF Document

Tap the button below to view or download this PDF.

View PDF

ተጨማሪ መረጃዎች

መመሪያውን ያውርዱ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን

Addis Ababa Water and Sewerage Authority

Similar Directives

ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration
ሰኔ 18÷2018
ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Ministry of Trade and Regional Integration